top of page

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ በሁሉም ወረዳ የስራና ክህሎት ግንዛቤ መድረክ ከወጣቶች ጋር ውይይት አካሂዷል።


በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ በሁሉም ወረዳ የስራና ክህሎት ግንዛቤ መድረክ ከወጣቶች ጋር ያካሄደ ሲሆን የክፍለ ከተማው ወጣቶች ክንፍ ሀላፊ ወጣት ያሬድ ተፈራ መድረኩን የከፈቱ ሲሆን ወጣቶች በዚህ የግንዛቤ ውይይት ላይ መሳተፋቸውን በማበረታታት በቀጣይ ሊመጡ የሚችሉ የስራ አጋጣሚዎችን ለመረዳት እና ለመጠቀም ከመንግስት ጎን በመሆን መስራት እንደሚጠበቅባቸው አስገንዘበዋል።


 
 
 

Comments


bottom of page