ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!!!
- addis ketema Sub city
- May 26
- 1 min read
የትንሳኤ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ በደሙ የሰው ልጆችን ከሃጢያት ለማንጻት ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ወደር የማይገኝለት ፍቅሩን በመስቀል ላይ ገልፆ በሞቱ ለሰዉ ልጆች ሁሉ ምህረት ያስገኘበት እና ሞትንም ድል በመንሳት ከሞት የተነሳበት በዓል ነው። እኛም ኢየሱስ ክርስቶስን በተምሳሌትነት በመከተል እርስ በርስ በመፋቀር፣ በመተሳሰብ፣ በይቅርታና ምህረት በማድረግ ከሰዉ ልጆች ጋር ሁሉ በሰላም እንድንኖር እሱ ይርዳን።
በዓሉ የፍቅር፣ የሰላም፣ የይቅርታ፣ የምህረት፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት፣ የደስታ እና አብሮነታችንን የሚጠናከርበት ይሁን።በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ፣ መልካም በዓል ወጣት ያሬድ ተፈራበአዲስ ከተማ ክ/ከተማ
የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ አስተባባሪ












Comments